Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ሄኖክ 42:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ነገር ግን ሥጋቸውን መከራ ያስቻሉ፥ ከፈጣሪም ዘንድ ዋጋ የተቀበሉ፥ ከክፉ ሰዎችም የተነሣ የተዋረዱ፥ ፈጣሪያቸውንም የወደዱ ወርቅና ብርን፥ በዚህም ዓለም ያለውን በጎ ነገር ሁሉ አይወዱም፤ ነገር ግን ሥጋቸውን ለመከራ ሰጡ፤ ከተፈጠሩም ጀምሮ በዚህ ዓለም ያሉ መብሎችን ያልተመኙ ራሳቸውን እንደ ሞተች ሰውነት አደረጉ። ይህንም ጠበቁ፥ ጌታም ብዙ ጊዜ ፈተናቸው፤ ስሙንም ያመሰግኑ ዘንድ ሰውነቶቻቸው በንጽሕና ተገኙ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ሄኖክ 42:9
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos