Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሄኖክ 39:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 እነሆ፥ በኀዘንና በመከራ እንደ እኛ ሞቱ፥ ከእኛስ ብልጫቸው ምንድን ነው? ከዛሬም ጀምሮ ተካከልን፥ ምንስ ያገኛሉ? ለዘለዓለምስ ምን ያያሉ? እነሆ፥ እነርሱ ሞተዋልና፥ ከዛሬም ጀምሮ ለዘለዓለም ብርሃንን አያዩምና።” Ver Capítulo |