Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሐዋርያት ሥራ 25:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ሳለ​ሁም ሊቃነ ካህ​ና​ትና የአ​ይ​ሁድ ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ወደ እኔ መጥ​ተው እን​ድ​ፈ​ር​ድ​በት ማለ​ዱኝ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ወደ ኢየሩሳሌም በሄድሁ ጊዜ፣ የካህናት አለቆችና የአይሁድ ሽማግሌዎች እንድፈርድበት ከስሰውት ነበር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 በኢየሩሳሌምም ሳለሁ የካህናት አለቆችና የአይሁድ ሽማግሌዎች እፈርድበት ዘንድ እየለመኑ ስለ እርሱ አመለከቱኝ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 እኔ በኢየሩሳሌም በነበርኩበት ጊዜ የካህናት አለቆችና የአይሁድ ሽማግሌዎች የዚህን ሰው ጉዳይ ካመለከቱኝ በኋላ እንድፈርድበት ጠየቁኝ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 በኢየሩሳሌምም ሳለሁ የካህናት አለቆችና የአይሁድ ሽማግሌዎች እፈርድበት ዘንድ እየለመኑ ስለ እርሱ አመለከቱኝ።

Ver Capítulo Copiar




ሐዋርያት ሥራ 25:15
5 Referencias Cruzadas  

እን​ዲ​ሰ​ቅ​ሉ​ትም ቃላ​ቸ​ውን ከፍ አድ​ር​ገው እየ​ጮሁ ለመኑ፤ ጩኸ​ታ​ቸ​ውና የካ​ህ​ናት አለ​ቆች ድም​ፅም በረታ።


በአ​ም​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን ሊቀ ካህ​ናቱ ሐና​ንያ ከመ​ም​ህ​ራ​ኑና ጠር​ጠ​ሉስ ከሚ​ባል አንድ ጠበቃ ጋር ወረደ፤ ጳው​ሎ​ስ​ንም በአ​ገረ ገዢው ዘንድ ከሰ​ሱት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos