Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 9:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 የኀጢአተኞች ሰዎች ነፍስ ግን በጨለማ ትኖራለች፤ መቃብራትም በተከፈቱ ጊዜ ሥጋዎች ይነሣሉ፤ ነፍሳትም ቀድሞ ወደ ተለዩአቸው ሥጋዎች ይመለሳሉ። Ver Capítulo |