Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 9:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 እንዳይቈጣባችሁ፥ በአንድ ጊዜም እንዳያጠፋችሁ፥ በቍጣውም እንዳይገርፋችሁ፥ ቀድሞ ከነበራችሁበት ከአባቶቻችሁ ርስትም እንዳትወጡ፥ ማደሪያችሁም እስከ ዘለዓለሙ ድረስ መውጫ በሌለበት በገሃነም እንዳይሆን ከትእዛዙና ከሕጉ አትውጡ። Ver Capítulo |