Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 6:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ከእግዚአብሔር ወደሚያርቅ ከንቱ ፈቃድ እንዳይስባችሁ፥ በእናንተ ጽኑ ነቀፋና መቀማጠል፥ መብልንና ደስታንም መውደድ አይገኝባችሁ፤ ያለ ልክ የጠገበች ሰውነት የእግዚአብሔርን ስም አታስብምና የዲያብሎስ መንፈስ ያድርባታል እንጂ በእርስዋ የሕይወት መንፈስ አያድርባትም። Ver Capítulo |