Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 6:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 የጻድቃንን ነፍሳት ያረጋጓቸው ዘንድ ከእግዚአብሔር ይላካሉና፥ የጻድቃንንና የደጋጎች ነፍሳትን የምሕረት መላእክት ይቀበሉአቸዋል። የኃጥኣንን ነፍሳት ግን ክፉዎች አጋንንት ይቀበሏቸዋል፤ በኃጥኣን ነፍሳት ይዘባበቱባቸው ዘንድ ከዲያብሎስ ይላካሉና። Ver Capítulo |