Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 5:41 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)41 ከዐሥራ ሁለት ዓመት በላይ ያሉት እስራኤል ሁሉ ከሴቶች አገልጋዮቻቸውና ከወንዶች አገልጋዮቻቸው በቀር አርባ ሁለት ሺህ ሦስት መቶ ስድሳ ነበሩ። Ver Capítulo |