Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 4:46 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)46 አሁንም ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ የምማልድህና የምለምንህ ይህ ነው፤ ካንተም የምፈልጋት ታላቅ ነገር ይህች ናት፥ ጌታዬ ለሰማይ አምላክ የተሳልኸውን ስእለትህን ታደርግ ዘንድ እሺ በለኝ፥ ካንደበትህ የወጣውንም አድርግ።” Ver Capítulo |