1 ተሰሎንቄ 5:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 የሚጠራችሁ የታመነ ነው፤ እርሱም ደግሞ ያደርገዋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 የጠራችሁ የታመነ ነው፤ እርሱም ያደርገዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 የሚጠራችሁ የታመነ ነው፤ እርሱም ደግሞ ያደርገዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 ያ የሚጠራችሁ ታማኝ ስለ ሆነ ይህን ያደርገዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 የሚጠራችሁ የታመነ ነው፥ እርሱም ደግሞ ያደርገዋል። Ver Capítulo |