Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 1:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 “ከዚህም በኋላ ይበዙ ዘንድ፥ በምድር የሚኖሩትም ይመሏት ዘንድ በጀመሩ ጊዜ፥ ልጆቻቸውም በበዙና ከእነርሱም ብዙ የሚሆኑ አሕዛብና ሕዝብ በተወለዱ ጊዜ፥ ከቀደመው በደል ይልቅ እንደገና እጅግ ይበድሉ ጀመሩ። Ver Capítulo |