Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 9:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከካ​ህ​ና​ቱም ዮዳኤ፥ ዮአ​ሪብ፥ ያኪን፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ከካህናቱ፦ ዮዳኤ፣ ዮአሪብ፣ ያኪን፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ከካህናቱም ዮዳኤ፥ ዮአሪብ፥ ያኪን ነበሩ፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10-12 በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩት ካህናት የሚከተሉት ናቸው፦ ይዳዕያ፥ ይሆያሪብና ያኪን፤ በቤተ መቅደስ ዋና ባለሥልጣን የሆነው የሒልቂያ ልጅ ዐዛርያስ፤ የእርሱም የቀድሞ አባቶች መሹላም፥ ጻዶቅ፥ መራዮትና አሒጡብ ናቸው። የይሮሐም ልጅ ዐዳያ፤ የእርሱም የቀድሞ አባቶች ፓሽሑር ማልኪያ ናቸው። የዐዲኤል ልጅ ማዕሳይ፤ የእርሱም የቀድሞ አባቶች ያሕዜራ፥ መሹላም፥ መሺሌሚትና ኢሜር ናቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ከካህናቱም ዮዳኤ፥ ዮአሪብ፥ ያኪን፤

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 9:10
4 Referencias Cruzadas  

የስ​ም​ዖን ልጆች፤ ይሙ​ኤል፥ ያሚን፥ አኡድ፥ ያኪን፥ ሱሐር፥ የከ​ነ​ዓ​ና​ዊት ልጅ ሳዑል።


የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ ዳዊት እንደ አዘዘ፥ ልጁም ሰሎ​ሞን እንደ አዘዘ በየ​ሰ​ሞ​ና​ች​ሁና በየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ችሁ ቤቶች ተዘ​ጋጁ፤


ከዮ​ያ​ሬብ መት​ናይ፥ ከዮ​ዳ​ኤያ ኦዚ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos