1 ዜና መዋዕል 8:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ይሰምራይ፥ ይዝሊያ፥ ዮባብ፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ይሽምራይ፣ ይዝሊያና ዮባብ የኤልፍዓል ወንዶች ልጆች ነበሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ይሽምራይ፥ ይዝሊያ፥ ዮባብ የኤልፍዓል ልጆች ነበሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ዩሽመራይ፥ ዩዝሊአና ዮባብ ተብለው የሚጠሩት ናቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ይሽምራይ፥ ይዝሊያና ዮባብ፥ የኤልፍዓል ልጆች፤ Ver Capítulo |