Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 6:53 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

53 ልጁ ሳዶቅ፥ ልጁ አኪ​ማ​ኦስ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

53 ልጁ ሳዶቅ፣ ልጁ አኪማአስ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

53 ልጁ ሳዶቅ፥ ልጁ አኪማአስ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

53 ሳዶቅ፥ አሒማዓጽ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

53 ልጁ ሳዶቅ፥ ልጁ አኪማአስ።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 6:53
19 Referencias Cruzadas  

ሱሳም ጸሓፊ ነበረ፤ ሳዶ​ቅና አብ​ያ​ታ​ርም ካህ​ናት ነበሩ፤


የአ​ኪ​ጦ​ብም ልጅ ሳዶቅ፥ የአ​ቤ​ሜ​ሌ​ክም ልጅ አብ​ያ​ታር ካህ​ናት ነበሩ። አሳም ጸሓፊ ነበረ፤


ነገር ግን እኔን አገ​ል​ጋ​ይ​ህን፥ ካህ​ኑ​ንም ሳዶ​ቅን፥ የዮ​ዳ​ሄ​ንም ልጅ በና​ያ​ስን፥ አገ​ል​ጋ​ይ​ህ​ንም ሰሎ​ሞ​ንን አል​ጠ​ራም።


በዚ​ያም ካህኑ ሳዶ​ቅና ነቢዩ ናታን በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ቀብ​ተው ያን​ግ​ሡት፤ መለ​ከ​ትም ነፍ​ታ​ችሁ፦ ሰሎ​ሞን ሺህ ዓመት ይን​ገሥ በሉ።


ነገር ግን ካህኑ ሳዶ​ቅና የዮ​ዳሄ ልጅ በና​ያስ ነቢ​ዩም ናታን፥ ሳሚም፥ ሬሲም፥ የዳ​ዊ​ትም ኀያ​ላን አዶ​ን​ያ​ስን አል​ተ​ከ​ተ​ሉም ነበር።


ንጉ​ሡም በእ​ርሱ ፋንታ የዮ​ዳ​ሄን ልጅ በን​ያ​ስን የሠ​ራ​ዊቱ አለቃ አድ​ርጎ ሾመ፤ መን​ግ​ሥ​ቱም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ጸናች። በአ​ብ​ያ​ታ​ርም ፋንታ ካህ​ኑን ሳዶ​ቅን ሾመ።


የዮ​ዳ​ሄም ልጅ በን​ያስ የሠ​ራ​ዊት አለቃ ነበረ፤ ሳዶ​ቅና አብ​ያ​ታ​ርም ካህ​ናት ነበሩ፤


ከእ​ር​ሱም ጋር ጽኑዕ ኀያል ጐል​ማሳ ሳዶቅ ነበረ፤ ከአ​ባ​ቱም ቤት ሃያ ሁለት አለ​ቆች ነበሩ።


የጌ​ር​ሳም ልጆች አለቃ ሱባ​ኤል ነበረ።


ዳዊ​ትም ከአ​ል​ዓ​ዛር ልጆች ሳዶ​ቅን፥ ከኢ​ታ​ም​ርም ልጆች አቤ​ሜ​ሌ​ክን እንደ ቍጥ​ራ​ቸው፥ እንደ አገ​ል​ግ​ሎ​ታ​ቸ​ውና እንደ እየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤቶች ከፍሎ መደ​ባ​ቸው።


እነ​ዚ​ህም ደግሞ በን​ጉሡ በዳ​ዊ​ትና በሳ​ዶቅ በአ​ቤ​ሜ​ሌ​ክም በሌ​ዋ​ው​ያ​ንና በካ​ህ​ናት አባ​ቶች ቤቶች አለ​ቆች ፊት፥ ታላ​ላ​ቆች እንደ ታና​ናሽ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው፥ እንደ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው እንደ አሮን ልጆች ዕጣ ተጣ​ጣሉ።


ልጁ መራ​ዮት፥ ልጁ አማ​ርያ፥ ልጁ አኪ​ጦብ፥


ማደ​ሪ​ያ​ዎ​ቻ​ቸ​ውም በየ​ሰ​ፈ​ራ​ቸው በየ​ዳ​ር​ቻ​ቸው እነ​ዚህ ናቸው፤ ለአ​ሮን ልጆች ለቀ​ዓት ወገ​ኖች አን​ደ​ኛው ዕጣ ነበረ።


አኪ​ጦ​ብም ሳዶ​ቅን ወለደ፤ ሳዶ​ቅም አኪ​ማ​ኦ​ስን ወለደ፤


“ነገር ግን የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ከእኔ ዘንድ በሳቱ ጊዜ የመ​ቅ​ደ​ሴን ሥር​ዐት የጠ​በቁ የሳ​ዶቅ ልጆች ሌዋ​ው​ያን ካህ​ናት ያገ​ለ​ግ​ሉኝ ዘንድ ወደ እኔ ይቀ​ር​ባሉ፤ ስቡ​ንና ደሙ​ንም ወደ እኔ ያቀ​ርቡ ዘንድ በፊቴ ይቆ​ማሉ፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።


የታ​መነ ካህን ለእኔ አስ​ነ​ሣ​ለሁ፤ በል​ቤም፥ በነ​ፍ​ሴም እን​ዳለ እን​ዲሁ ያደ​ር​ጋል፤ እኔም የታ​መነ ቤት እሠ​ራ​ለ​ታ​ለሁ፤ ዘመ​ኑን ሁሉ እኔ በቀ​ባ​ሁት ሰው ፊት ይሄ​ዳል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos