Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 4:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 የኤ​ዜ​ራ​ስም ልጆች፤ ኢያ​ቴር፥ ሞራድ፥ ጋፌር፥ ኢያ​ሎን ነበሩ፤ ኢያ​ቴ​ርም ማሮ​ንን፥ ሰማ​ዒን፥ የኢ​ስ​ቲ​ሞ​ንን አባት ይስ​ባ​ኤ​ልን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 የዕዝራ ወንዶች ልጆች፤ ዬቴር፣ ሜሬድ፣ ዔፌር፣ ያሎን። ከሜሬድ ሚስቶች አንዲቱ ማርያምን፣ ሸማይንና የኤሽትሞዓን አባት ይሽባን ወለደች።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 የዕዝራም ልጆች ዬቴር፥ ሜሬድ፥ ዔፌር፥ ያሎን ነበሩ፤ የሜሬድም ሚስት ማርያምን፥ ሸማይን፥ የኤሽትምዓን አባት ይሽባን ወለደች።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17-18 ዔዝራም ዬቴር፥ ሜሬድ፥ ዔፌርና ያሎን ተብለው የሚጠሩ ወንዶች ልጆችን ወለደ። ሜሬድም ቢትያ የተባለችውን የግብጽን ንጉሥ ልጅ አግብቶ ማርያም ተብላ የምትጠራውን ሴት ልጅና ሻማይና ዩሽባሕ ተብለው የሚጠሩትን ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ ዩሽባሕም ኤሽተሞዓ ተብላ የምትጠራውን ከተማ ቈረቈረ፤ ሜሬድም ከይሁዳ ነገድ አንዲት ሴት አግብቶ የገዶርን ከተማ የቈረቈረውን ዬሬድን፥ የሶኮን ከተማ የቈረቈረውን ሔቤርንና፥ የዛኖሐን ከተማ የቈረቈረውን የቂቲኤልን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 የዕዝራም ልጆች ዬቴር፥ ሜሬድ፥ ዔፌር፥ ያሎን ነበሩ፤ ዬቴርም ማርያምን፥ ሸማይን፥ የኤሽትምዓን አባት ይሽባን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 4:17
7 Referencias Cruzadas  

ንጉ​ሡም ዳዊት ኦር​ናን፥ “አይ​ደ​ለም፥ ነገር ግን ለአ​ንተ ያለ​ውን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ጥቼ የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት በከ​ንቱ አላ​ቀ​ር​ብ​ምና በተ​ገ​ቢው ዋጋ እገ​ዛ​ዋ​ለሁ” አለው።


የኢ​ያ​ል​ኤል ልጆች ዜፍ፥ ዚፋ፥ ቲርያ፥ አሣ​ር​ኤል ነበሩ።


ሚስቱ አይ​ሂ​ዳም የጌ​ዶ​ርን አባት ያሬ​ድን፥ የሦ​ኮ​ንም አባት ሔቤ​ርን፥ የዛ​ኖ​ዋ​ንም አባት ይቁ​ቲ​ኤ​ልን ወለ​ደች። እነ​ዚህ ሞሬድ ያገ​ባት የፈ​ር​ዖን ልጅ የቢ​ትያ ልጆች ናቸው።


የሆ​ድያ ሚስት የነ​ሐም እኅት ልጆች የገ​ር​ሜው የቅ​ዔላ አባ​ትና ማዕ​ካ​ታ​ዊው ኤሲ​ት​ሞዓ ነበሩ።


ለአ​ሮ​ንም ልጆች የመ​ማ​ፀ​ኛ​ውን ከተ​ሞች፥ ኬብ​ሮ​ንን፥ ልብ​ና​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፥ ሴል​ና​ንና መሰ​ማ​ሪ​ያ​ዋን፤ ኤስ​ት​ሞ​ዓ​ንና መሰ​ማ​ሪ​ያ​ዋን ሰጡ።


አኖን፥ ሴቄማ፥ ኤሳ​ማም፤


በቄ​ኔት ለነ​በሩ፥ በሳ​ፌቅ ለነ​በሩ፥ በቴ​ማት ለነ​በሩ፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos