Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 21:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ዳዊ​ትም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም እንደ ተና​ገ​ረው እንደ ጋድ ነገር ወጣ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 ስለዚህ ዳዊትም ጋድ በእግዚአብሔር ስም በነገረው ቃል ታዝዞ ለመፈጸም ወጣ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 ዳዊትም በጌታ ስም እንደ ተናገረው እንደ ጋድ ቃል ወጣ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 ዳዊትም የእግዚአብሔርን ትእዛዝ በመፈጸም ጋድ እንደ ነገረው ለማድረግ ሄደ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 ዳዊትም በእግዚአብሔር ስም እንደ ተናገረው እንደ ጋድ ነገር ወጣ።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 21:19
5 Referencias Cruzadas  

የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መል​አክ ዳዊት ወጥቶ በኢ​ያ​ቡ​ሳ​ዊው በኦ​ርና አው​ድማ ላይ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሠ​ዊያ ይሠራ ዘንድ ለዳ​ዊት እን​ዲ​ነ​ግ​ረው ጋድን አዘ​ዘው።


ኦር​ናም ዘወር ብሎ ንጉሡ ዳዊ​ትን፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ተሸ​ሽ​ገው የነ​በሩ አራ​ቱን ብላ​ቴ​ኖ​ቹን አየ። ኦር​ናም ስንዴ ያበ​ራይ ነበር።


እና​ቱም ለአ​ሳ​ላ​ፊ​ዎቹ፥ “የሚ​ላ​ች​ሁን ሁሉ አድ​ርጉ” አለ​ቻ​ቸው።


እር​ሱም እየ​ፈ​ራና እየ​ተ​ን​ቀ​ጠ​ቀጠ፥ “አቤቱ፥ ምን እን​ዳ​ደ​ርግ ትሻ​ለህ?” አለው፤ ጌታም፥ “ተነ​ሣና ወደ ከተማ ግባ፤ በዚ​ያም ልታ​ደ​ር​ገው የሚ​ገ​ባ​ህን ይነ​ግ​ሩ​ሃል” አለው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos