Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 19:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ከዚ​ህም በኋላ እን​ዲህ ሆነ፤ የአ​ሞን ልጆች ንጉሥ ናዖስ ሞተ፤ ልጁም በእ​ርሱ ፋንታ ነገሠ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ከዚህ በኋላ የአሞናውያን ንጉሥ ናዖስ ሞተ፤ ልጁም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ከዚህም በኋላ የአሞናውያን ንጉሥ ናዖስ ሞተ፥ ልጁም በእርሱ ፋንታ ነገሠ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 ከጥቂት ጊዜ በኋላ የዐሞን ንጉሥ ናዖስ ሞተ፤ በእርሱም እግር ተተክቶ ልጁ ሐኑን ነገሠ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ከዚህም በኋላ የአሞን ልጆች ንጉሥ ናዖስ ሞተ፤ ልጁም በእርሱ ፋንታ ነገሠ።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 19:1
5 Referencias Cruzadas  

የዮ​ዳሄ ልጅ በና​ያስ በከ​ሊ​ታ​ው​ያ​ንና በፈ​ሊ​ታ​ው​ያን ላይ ሹም ነበረ፤ የዳ​ዊ​ትም ልጆች በን​ጉሡ አጠ​ገብ አለ​ቆች ነበሩ።


ዳዊ​ትም፥ “አባቱ ስላ​ደ​ረ​ገ​ልኝ ወረታ እኔ ለና​ዖስ ልጅ ለሐ​ናን ቸር​ነት አደ​ር​ጋ​ለሁ” አለ። ዳዊ​ትም አባቱ ስለ ሞተ ሊያ​ጽ​ና​ናው መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላከ፤ የዳ​ዊ​ትም አገ​ል​ጋ​ዮች ሊያ​ጽ​ና​ኑት ወደ ሐናን ወደ አሞን ልጆች ምድር መጡ።


የአ​ሞ​ንም ልጆች ንጉሥ ናዖስ እንደ መጣ​ባ​ችሁ ባያ​ችሁ ጊዜ፥ አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ንጉ​ሣ​ችሁ ሳለ፦ እን​ዲህ አይ​ሁን፤ ነገር ግን ንጉሥ አን​ግ​ሥ​ልን አላ​ች​ሁኝ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos