መዝሙር 88:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ምሕረትህ በመቃብር ውስጥ፣ ታማኝነትህስ እንጦርጦስ ይነገራልን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በውኑ ለሙታን ድንቅ ነገሮችን ታደርጋለህን? ጥላዎችስ ተነሥተው ያመሰግኑሃልን? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ዘለዓለማዊ ፍቅርህ በመቃብር፥ ታማኝነትህ በጥፋት ቦታ ይነገራልን? Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሰማያት የአንተ ናቸው፥ ምድርም የአንተ ናት፤ ዓለምን በሙሉ አንተ መሠረትህ። Ver Capítulo |