Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 78:47 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

47 የወይን ተክላቸውን በበረዶ፣ የበለስ ዛፋቸውንም በውርጭ አጠፋ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

47 ወይናቸውን በበረዶ፥ በለሳቸውንም በአመዳይ አጠፋ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

47 የወይን ተክሎቻቸውን በበረዶ፥ የበለስ ዛፎቻቸውንም በውርጭ አጠፋ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 78:47
3 Referencias Cruzadas  

የበረዶውን ድንጋይ ቍልቍል ይወረውረዋል፤ በውሽንፍሩስ ቅዝቃዜ ፊት ማን ሊቆም ይችላል?


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos