መዝሙር 31:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም17 እግዚአብሔር ሆይ፤ ወደ አንተ እጮኻለሁና አልፈር፤ ክፉዎች ግን ይፈሩ፤ ሲኦል ገብተውም ጸጥ ይበሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ፊትህን በባርያህ ላይ አብራ፥ ስለ ምሕረትህም አድነኝ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 እግዚአብሔር ሆይ! ወደ አንተ በምጣራበት ጊዜ አታሳፍረኝ፤ ክፉዎች ግን ይፈሩ፤ ጸጥ ብለውም ወደ ሲኦል ይውረዱ። Ver Capítulo |