Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 119:60 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

60 ትእዛዝህን ለመጠበቅ፣ ቸኰልሁ፤ አልዘገየሁምም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

60 ትእዛዝህን ለመጠበቅ ጨከንሁ አልዘገየሁምም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

60 ያለ ማመንታት ትእዛዞችህን ለመፈጸም እተጋለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:60
7 Referencias Cruzadas  

አብርሃም በፍጥነት ሣራ ወዳለችበት ወደ ድንኳኑ ገብቶ፣ “ቶሎ ብለሽ ሦስት መስፈሪያ ስልቅ ዱቄት አቡኪና ቂጣ ጋግሪ” አላት።


ነገ በሚሆነው አትመካ፤ ቀን የሚያመጣውን አታውቅምና።


እጅህ የሚያገኘውን ሥራ ሁሉ በሙሉ ኀይልህ ሥራው፤ ልትሄድበት ባለው መቃብር ውስጥ መሥራትም ሆነ ማቀድ፣ ዕውቀትም ሆነ ጥበብ የለምና።


ዐልፎ ዐልፎ የጌታ መልአክ ወርዶ ውሃውን በሚያናውጥበት ጊዜ፣ ቀድሞ ወደ መጠመቂያዪቱ የገባ ካደረበት ማንኛውም በሽታ ይፈወስ ነበር።]


በአሕዛብ መካከል ስለ እርሱ እንድሰብክ ልጁን በእኔ ሊገልጥ በወደደ ጊዜ፣ ከማንም ሥጋ ለባሽ ጋራ አልተማከርሁም፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos