Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:60 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

60 ትእዛዝህን ለመጠበቅ ጨከንሁ አልዘገየሁምም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

60 ትእዛዝህን ለመጠበቅ፣ ቸኰልሁ፤ አልዘገየሁምም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

60 ያለ ማመንታት ትእዛዞችህን ለመፈጸም እተጋለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:60
7 Referencias Cruzadas  

በአሕዛብ መካከል ወንጌሉን እንድሰብክ፥ ልጁን በእኔ ሊገልጥ በወደደ ጊዜ፥ ወዲያው ከሥጋና ከደም ጋር አልተማከርሁም፤


አንተ በምትሄድበት በሲኦል ሥራና አሳብ እውቀትና ጥበብ አይገኙምና እጅህ ለማድረግ የምታገኘውን ሁሉ እንደ ኃይልህ አድርግ።


ቀኑ ምን እንደሚያመጣ አታውቅምና ነገ በሚሆነው አትመካ።


አብርሃምም ወደ ድንኳን ወደ ሣራ ዘንድ ፈጥኖ ገባና፦ “ሦስት መስፈሪያ የተሰለቀ ዱቄት ፈጥነሽ አዘጋጂ፥ ለውሺውም፥ እንጎቻም አድርጊ” አላት።


አንዳንድ ጊዜ የጌታ መልአክ ወደ መጠመቂያይቱ ወርዶ ውሃውን ያናውጥ ነበርና፤ እንግዲህ ከውሃው መናወጥ በኋላ በመጀመሪያ የገባ ከማናቸው ካለበት ደዌ ይፈወስ ይሆን ነበር።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios