Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 119:171 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

171 ሥርዐትህን አስተምረኸኛልና፣ ከንፈሮቼ ምስጋናን አፈለቁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

171 ሥርዓትህን አስተምረኸኛልና ከንፈሮቼ ምስጋናን አወጡ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

171 ሕግህን ስለምታስተምረኝ ዘወትር አመሰግንሃለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:171
6 Referencias Cruzadas  

የጽድቅ ፍርድህን ስማር፣ በቅን ልብ ምስጋና አቀርብልሃለሁ።


የምስጋናን መሥዋዕት የሚሠዋ ያከብረኛል፤ መንገዱንም ቀና ለሚያደርግ፣ የእግዚአብሔርን ማዳን አሳየዋለሁ።”


ጌታ ሆይ ከንፈሮቼን ክፈት፤ አፌም ምስጋናህን ያውጃል።


አምላክ ሆይ፤ አንተ ከልጅነቴ ጀምረህ አስተማርኸኝ፤ እኔም እስከ ዛሬ ድረስ ድንቅ ሥራህን ዐውጃለሁ።


ብፁዕ ነው፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ የምትገሥጸው፣ ከሕግህም የምታስተምረው ሰው፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos