Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 119:171 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

171 ሕግህን ስለምታስተምረኝ ዘወትር አመሰግንሃለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

171 ሥርዐትህን አስተምረኸኛልና፣ ከንፈሮቼ ምስጋናን አፈለቁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

171 ሥርዓትህን አስተምረኸኛልና ከንፈሮቼ ምስጋናን አወጡ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:171
6 Referencias Cruzadas  

የሕግህን ፍጹምነት ባወቅሁ መጠን በንጹሕ ልብ አመሰግንሃለሁ።


የምስጋና መሥዋዕት የሚያቀርብልኝ ያከብረኛል፤ መንገዴን ለሚከተል አዳኝነቴን አሳየዋለሁ።”


እግዚአብሔር ሆይ! እንድናገር እርዳኝ፤ እኔም አመሰግንሃለሁ።


አምላክ ሆይ! አንተ ከልጅነቴ ጀምረህ አስተማርከኝ፤ ገና አሁንም ድንቅ ሥራህን እናገራለሁ።


እግዚአብሔር ሆይ! አንተ የምትገሥጸውና ሕግህንም የምታስተምረው ሰው እንዴት የተባረከ ነው!


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos