መዝሙር 106:36 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ጣዖቶቻቸውንም አመለኩ፤ ይህም ወጥመድ ሆነባቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ለጣዖቶቻቸውም ተገዙ፥ ወጥመድም ሆኑባቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 የእግዚአብሔር ሕዝቦች የአሕዛብን ጣዖቶች አመለኩ፤ ይህም ለጥፋታቸው ምክንያት ሆነ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 በዚያም ራብተኞችን አስቀመጠ፥ የሚኖሩባቸውንም ከተሞች ሠሩ። Ver Capítulo |