Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 106:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ክብራቸው የሆነውንም ሣር በሚበላ፣ በበሬ ምስል ለወጡ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ሣርም በሚበላ በበሬ ምሳሌ ክብራቸውን ለወጡ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 የእግዚአብሔርንም ክብር ሣር በሚበላ እንስሳ ምስል ለወጡ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ቃሉን ልኮ ፈወ​ሳ​ቸው፥ ከጥ​ፋ​ታ​ቸ​ውም አዳ​ና​ቸው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 106:20
6 Referencias Cruzadas  

አንተ የብርታታቸው ክብር ነህና፤ በሞገስህም ቀንዳችንን ከፍ ከፍ አደረግህ።


እርሱም የሰጡትን ወስዶ በመሣሪያ በመቅረጽ በጥጃ ምስል ጣዖት አድርጎ ሠራው፤ ከዚያም እነርሱ፣ “እስራኤል ሆይ፤ ከግብጽ ያወጡህ አማልክት እነዚህ ናቸው” አሉ።


የእውነት አማልክት ባይሆኑም እንኳ፣ አማልክቱን የለወጠ ሕዝብ አለን? ሕዝቤ ግን ክብራቸው የሆነውን፣ በከንቱ ነገር ለወጡ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos