Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 6:22 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 በምትሄድበት ሁሉ ይመሩሃል፤ በምትተኛበት ጊዜ ይጠብቁሃል፤ በምትነቃበት ጊዜም ያነጋግሩሃል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ስትሄድም ይመሩሃል፥ ስትተኛ ይጠብቁሃል፥ ስትነሣ ያነጋግሩሃል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 እነርሱም በጒዞህ ይመሩሃል፤ ስትተኛም ይጠብቁሃል፤ ስትነቃም ያነጋግሩሃል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ስትሄድም ይመራሃል፤ ከአንተም ጋር ይኖር ዘንድ ውሰደው። ስትተኛ ይጠብቅሃል፤ ስትነሣም ያነጋግርሃል።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 6:22
12 Referencias Cruzadas  

አንተን እንዳልበድል፣ ቃልህን በልቤ ሰወርሁ።


ቃልህን አሰላስል ዘንድ፣ ዐይኔ ሌሊቱን ሙሉ ሳይከደን ያድራል።


ምስክርነትህ ለእኔ ደስታዬ ነው፤ መካሪዬም ነው።


በእንግድነቴ አገር፣ ሥርዐትህ መዝሙሬ ናት።


ጕልማሳ መንገዱን እንዴት ያነጻል? በቃልህ መሠረት በመኖር ነው።


አቤቱ፤ ሕግህን ምንኛ ወደድሁ! ቀኑን ሙሉ አሰላስለዋለሁ።


ከሰዎች ተግባር፣ በከንፈርህ ቃል፣ ከዐመፀኞች መንገድ፣ ራሴን ጠብቄአለሁ።


በየአቅጣጫው የከበበኝን፣ አእላፍ ሕዝብ አልፈራም።


ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፤ ወደ ተቀደሰው ተራራህ፣ ወደ ማደሪያህ ያድርሱኝ።


የመለየት ችሎታ ይጋርድሃል፤ ማስተዋልም ይጠብቅሃል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos