Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 6:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ስትሄድም ይመሩሃል፥ ስትተኛ ይጠብቁሃል፥ ስትነሣ ያነጋግሩሃል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 በምትሄድበት ሁሉ ይመሩሃል፤ በምትተኛበት ጊዜ ይጠብቁሃል፤ በምትነቃበት ጊዜም ያነጋግሩሃል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 እነርሱም በጒዞህ ይመሩሃል፤ ስትተኛም ይጠብቁሃል፤ ስትነቃም ያነጋግሩሃል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ስትሄድም ይመራሃል፤ ከአንተም ጋር ይኖር ዘንድ ውሰደው። ስትተኛ ይጠብቅሃል፤ ስትነሣም ያነጋግርሃል።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 6:22
12 Referencias Cruzadas  

አንተን እንዳልበድል፥ ቃልህን በልቤ ሰወርሁ።


ቃልህን አስብ ዘንድ ዐይኖቼ ለመማለድ ቀደሙ።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


በእንግድነቴ አገር ሥርዓትህ መዝሙር ሆነችኝ።


ጎልማሳ መንገዱን በምን ያነጻል? ቃልህን በመጠበቅ ነው።


አቤቱ፥ ሕግህን እንደምን እጅግ ወደድሁ! ቀኑን ሁሉ እርሱ ትዝታዬ ነው።


የሰውን ሥራ አፌ እንዳይናገር ፈቃዴ ነው፥ ስለ ከንፈሮችህ ቃል ጭንቅ የሆኑ መንገዶችን ጠበቅሁ።


እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም፥ ጌታም ደግፎኛልና ነቃሁ።


ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፥ እነርሱ ይምሩኝ፥ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ ማደሪያህ ይውሰዱኝ።


ማመዛዘን ይጠብቅሃል፥ ማስተዋልም ይከላከልልሃል፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos