ምሳሌ 27:26 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ከበግ ጠቦቶች ልብስ ታገኛለህ፤ ፍየሎችም የዕርሻ መሬት መግዣ ይሆኑሃል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 በጎች ለልብስህ ፍየሎችም የእርሻ ዋጋ ይሆናሉ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 በጎችህ ለልብስ የሚሆን ጠጒር ይሰጡሃል፤ ከፍየሎችህ ጥቂቶቹን በመሸጥ የመሬት መግዣ ገንዘብ ታገኛለህ። Ver Capítulo |