ምሳሌ 27:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 በጎች ለልብስህ ፍየሎችም የእርሻ ዋጋ ይሆናሉ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ከበግ ጠቦቶች ልብስ ታገኛለህ፤ ፍየሎችም የዕርሻ መሬት መግዣ ይሆኑሃል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 በጎችህ ለልብስ የሚሆን ጠጒር ይሰጡሃል፤ ከፍየሎችህ ጥቂቶቹን በመሸጥ የመሬት መግዣ ገንዘብ ታገኛለህ። Ver Capítulo |