ሆሴዕ 13:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 በምድረ በዳ፣ በሐሩር ምድርም ተንከባከብሁህ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 በምድረ በዳ፥ እጅግ በደረቀ ምድር አውቄህ ነበር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ድርቅ በበዛበት በረሓ እንክብካቤ ያደረግኹላችሁ እኔ ነኝ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 በምድረ በዳና በዞርህበት ምድር ሁሉ ጠበቅሁህ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 በምድረ በዳ፥ እጅግ በደረቀ ምድር አውቄህ ነበር። Ver Capítulo |