1 ቆሮንቶስ 4:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ምክንያቱም የእግዚአብሔር መንግሥት የወሬ ጕዳይ ሳይሆን የኀይል ጕዳይ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 የእግዚአብሔር መንግሥት በኃይል ነው እንጂ በቃል አይደለምና። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 የእግዚአብሔር መንግሥት የንግግር ጉዳይ ሳይሆን የእግዚአብሔር ኀይል ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 የእግዚአብሔር መንግሥት በኀይል እንጂ በቃል አይደለምና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 የእግዚአብሔር መንግሥት በኃይል ነው እንጂ በቃል አይደለምና። Ver Capítulo |