1 ቆሮንቶስ 4:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 የእግዚአብሔር መንግሥት በኀይል እንጂ በቃል አይደለምና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ምክንያቱም የእግዚአብሔር መንግሥት የወሬ ጕዳይ ሳይሆን የኀይል ጕዳይ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 የእግዚአብሔር መንግሥት በኃይል ነው እንጂ በቃል አይደለምና። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 የእግዚአብሔር መንግሥት የንግግር ጉዳይ ሳይሆን የእግዚአብሔር ኀይል ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 የእግዚአብሔር መንግሥት በኃይል ነው እንጂ በቃል አይደለምና። Ver Capítulo |