ሮሜ 11:29 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 እግዚአብሔር ከመረጠና ጸጋውን ከሰጠ በኋላ ባደረገው ነገር ሐሳቡን አይለውጥም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 የእግዚአብሔር ስጦታና ጥሪ ጸጸት የለበትም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 እግዚአብሔር በጸጋው ስጦታና በመጥራቱ አይጸጸትምና። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 በእግዚአብሔር ጸጋና በመጥራቱ ጸጸት የለምና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 እግዚአብሔር በጸጋው ስጦታና በመጥራቱ አይጸጸትምና። Ver Capítulo |