መዝሙር 89:46 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም46 እግዚአብሔር ሆይ! የምትሰወረው ለዘለዓለም ነውን? ቊጣህስ እንደ እሳት የሚነደው እስከ መቼ ነው? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም46 እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህ እስከ መቼ ይሆናል? ራስህንስ ለዘላለም ትሰውራለህን? ቍጣህስ እንደ እሳት የሚነድደው እስከ መቼ ነው? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)46 ዕድሜውንም አሳጠርህ፥ በእፍረትም ሸፈንኸው። Ver Capítulo |