Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 119:134 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

134 ትእዛዞችህን መጠበቅ እንድችል ከሚጨቊኑኝ ሰዎች እጅ አድነኝ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

134 ትእዛዝህን መጠበቅ እንድችል፣ ከሰዎች ጥቃት ታደገኝ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

134 ከሰው ግፍ አድነኝ፥ ትእዛዝህንም እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:134
9 Referencias Cruzadas  

የእኔን የአገልጋይህን ደኅንነት አረጋግጥ፤ እብሪተኞች እንዲያጠቁኝ አታድርግ።


በጣም ተስፋ የቈረጥሁ ስለ ሆነ እንድትረዳኝ ወደ አንተ ስጮኽ ስማኝ፤ እጅግ በርትተውብኛልና ከጠላቶቼ አድነኝ።


አንተ ከሞት አድነኸኛል፤ ተሰናክዬ እንዳልወድቅም ረድተኸኛል፤ ስለዚህ በሕያዋን ላይ በሚያበራው ብርሃን በእግዚአብሔር ፊት እመላለሳለሁ።


በይሁዳ፥ በገሊላና በሰማርያ ሁሉ ያለችው ቤተ ክርስቲያን ሰላም አገኘች፤ በረታችም፤ ጌታን እያከበረችና በመንፈስ ቅዱስ እየተጽናናች በቊጥር አደገች።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos