መሳፍንት 2:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 እግዚአብሔርን ማምለክ ትተው “ባዓልና ዐስታሮት” ተብለው የሚጠሩትን ባዕዳን አማልክት አመለኩ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 እግዚአብሔርንም ትተው በኣልንና አስታሮትን አምልከዋልና Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ጌታን ትተው በዓልንና አስታሮትን አመለኩ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 እግዚአብሔርንም ትተው በዓልንና አስታሮትን አመለኩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 እግዚአብሔርንም ትተው በኣልንና አስታሮትን አመለኩ። Ver Capítulo |