29 እርሱ ዱላን የሚቈጥረው እንደ ሣር ነው፤ ሰዎችም ጦር ሲወረውሩበት በማፌዝ ይስቃል።
29 ቈመጥ በርሱ ፊት እንደ ገለባ ነው፤ ጦር ሲሰበቅ ይሥቃል።
ዖዝያም ለመላው ሠራዊቱ ጋሻና ጦር፥ የራስ ቊርና የደረት ጥሩርን፥ ቀስትና ፍላጻን፥ ወንጭፍና የሚወነጨፉ ድንጋዮችን አዘጋጅቶለት ነበር፤
ፍላጻ ቢወረወርበት እንኳ ፈርቶ አይሸሽም፤ የወንጭፍ ድንጋይም በእርሱ ፊት እንደ ገለባ ነው።
በጭቃ ውስጥ ሲጥመለመል ሹልና ስለ ታም የሆነው ቆዳው፥ እንደ ማረሻ ምድርን ይሰነጣጥቃል።