ኢዮብ 22:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ይህ ሁሉ የደረሰብህ ክፋትህ ስለ በዛና ኃጢአትህም ወሰን የሌለው ስለ ሆነ አይደለምን? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ክፋትህ ታላቅ፣ ኀጢአትህ ፍጻሜ የሌለው አይደለምን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ክፋትህስ ብዙ አይደለምን? ለዐመፅህም ወሰን የለውም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 “ክፋትህስ የበዛ አይደለምን? ኀጢአትህስ ቍጥር የሌለው አይደለምን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ክፋትህስ የበዛ አይደለምን? ለኃጢአትህም ፍጻሜ የላትም። Ver Capítulo |