ኢሳይያስ 14:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 በመጨረሻ ግን እነሆ ዓለም ሁሉ የሰላም ዕረፍት ያገኛል፤ ሁሉም በደስታ ይዘምራሉ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ምድር ሁሉ ሰላምና ዕረፍት አግኝታለች፤ የደስታም ዝማሬ ታስተጋባለች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ምድርም ሁሉ አርፋ በጸጥታ ተቀምጣለች እልልም ብላለች። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ምድርም ሁሉ ዐርፋ በጸጥታ ተቀምጣለች፤ እልልም ብላለች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ምድርም ሁሉ አርፋ በጸጥታ ተቀምጣለች እልልም ብላለች። Ver Capítulo |