ኢሳይያስ 14:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 ንጉሥ አካዝ በሞተበት ዓመት የተነገረው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዓመት እንዲህ የሚል ንግር መጣ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዘመን ይህ ሸክም ሆነ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዓመት ይህ ነገር ሆነ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ንጉሡ አካዝ በሞተበት ዘመን ይህ ሸክም ሆነ። Ver Capítulo |