ገላትያ 5:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በመንፈስ ብትመሩ ግን የሕግ ተገዢዎች አትሆኑም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 በመንፈስ ብትመሩ ግን፣ ከሕግ በታች አይደላችሁም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በመንፈስ ብትመሩ ግን፥ ከሕግ በታች አይደላችሁም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የመንፈስን ፈቃድ የምትከተሉ ከሆናችሁ፥ ከኦሪት ወጥታችኋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም። Ver Capítulo |