ገላትያ 5:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የመንፈስን ፈቃድ የምትከተሉ ከሆናችሁ፥ ከኦሪት ወጥታችኋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 በመንፈስ ብትመሩ ግን፣ ከሕግ በታች አይደላችሁም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በመንፈስ ብትመሩ ግን፥ ከሕግ በታች አይደላችሁም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በመንፈስ ብትመሩ ግን የሕግ ተገዢዎች አትሆኑም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም። Ver Capítulo |