መክብብ 10:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ዕውቀት የጐደለው ሞኝ ሰው ወደ ከተማ መውጣት ስለሚሳነው በሥራው ይደክማል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 የሞኝ ሥራ ራሱን ያደክመዋል፤ ወደ ከተማ የሚወስደውንም መንገድ አያውቅም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 የሰነፍ ሥራ ያደክመዋል ወደ ከተማ መሄድ አያውቅምና። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 የሰነፍ ድካሙ ያሠቃየዋል፥ ወደ ከተማ መሄድን አያውቅምና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 የሰነፍ ሥራ ያደክመዋል ወደ ከተማ መሄድ አያውቅምና። Ver Capítulo |