| መክብብ 10:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 የሰነፍ ድካሙ ያሠቃየዋል፥ ወደ ከተማ መሄድን አያውቅምና።Ver Capítulo አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 የሞኝ ሥራ ራሱን ያደክመዋል፤ ወደ ከተማ የሚወስደውንም መንገድ አያውቅም።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 የሰነፍ ሥራ ያደክመዋል ወደ ከተማ መሄድ አያውቅምና።Ver Capítulo አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ዕውቀት የጐደለው ሞኝ ሰው ወደ ከተማ መውጣት ስለሚሳነው በሥራው ይደክማል።Ver Capítulo መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 የሰነፍ ሥራ ያደክመዋል ወደ ከተማ መሄድ አያውቅምና።Ver Capítulo |