Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




2 ዜና መዋዕል 11:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 አዶራይም፥ ላኪሽ፥ ዐዜቃ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 አዶራይም፣ ለኪሶ፣ ዓዜቃ፣

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 አዶራይምን፥ ለኪሶን፥ ዓዜቃን፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 አዶ​ራ​ይ​ምን፥ ለኪ​ስን፥ ዓዚ​ቃን፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 አዶራይምን፥ ለኪሶን፥ ዓዜቃን፥

Ver Capítulo Copiar




2 ዜና መዋዕል 11:9
10 Referencias Cruzadas  

ጾርዓ፥ አያሎንና ኬብሮን ተብለው የሚጠሩት ናቸው።


ጋት፥ ማሬሻ፥ ዚፍ፥


አሜስያስ እግዚአብሔርን ከተወበት ጊዜ ጀምሮ በኢየሩሳሌም ውስጥ እርሱን ለመግደል ሤራ ተጠንስሶ ነበር፤ በመጨረሻም አሜስያስ ሸሽቶ ወደ ላኪሽ ሄደ፤ ነገር ግን ጠላቶቹ እዚያው ድረስ ልከው አስገደሉት፤


ከዚህ በኋላ ትንሽ ቈይቶ፥ ንጉሥ ሰናክሬምና ሠራዊቱ ገና በላኪሽ ሳሉ ለሕዝቅያስና ከእርሱ ጋር በኢየሩሳሌም ለነበሩት ለይሁዳ ሕዝብ እንዲህ የሚል መልእክት ላከ፤


የባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት በኢየሩሳሌም ከዚያም አልፎ ላኪሽና ዐዜቃ ተብለው በሚጠሩት፥ በይሁዳ ቀርተው በነበሩት የመጨረሻ የተመሸጉ ከተሞች ላይ አደጋ እየጣለ ነበር።


አሞራውያን በመተላለፊያው ቊልቊለት ከእስራኤላውያን ሠራዊት በሚሸሹበት ጊዜ፥ እግዚአብሔር እስከ ዐዜቃ ድረስ ከሰማይ ታላላቅ የበረዶ ድንጋይ አወረደባቸው፤ ስለዚህም እስራኤላውያን ከገደሉአቸው ይልቅ በበረዶው ድንጋይ የሞቱት እጅግ ብዙዎች ነበሩ።


ከዚህ በኋላ ኢያሱና ሠራዊቱ ከሊብና ወደ ላኪሽ ዘምተው ከበባ በማድረግ፥ አደጋ ጣሉባት፤


እነዚህ የኢየሩሳሌም፥ የኬብሮን፥ የያርሙት፥ የላኪሽና የዔግሎን ገዢዎች አምስቱ አሞራውያን ነገሥታት ሠራዊታቸውን አስተባብረው፥ የጦር ግንባር በመፍጠር፥ ገባዖንን ከበው አደጋ ጣሉባት።


ያርሙት፥ ዐዱላም፥ ሶኮህ፥ ዐዜቃ፥


ላኪሽ፥ ቦጽቃት፥ ዔግሎን፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos