2 ዜና መዋዕል 10:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ከዚያን ጊዜም ጀምሮ ሰሜናዊው ክፍል እስራኤል በሚል ስም በዳዊት ሥርወ መንግሥት ላይ ዐመፀ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ስለዚህ እስራኤል እስከ ዛሬ ድረስ በዳዊት ቤት ላይ እንዳመፀ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 እስራኤልም እስከ ዛሬ ድረስ ከዳዊት ቤት ላይ ዓመፀ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 እስራኤልም እስከ ዛሬ ድረስ ከዳዊት ቤት ሸፈተ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 እስራኤልም እስከ ዛሬ ድረስ ከዳዊት ቤት ሸፈተ። Ver Capítulo |