1 ነገሥት 22:37 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 ንጉሥ አክዓብ በዚህ ዐይነት ሞተ፤ ሬሳውም ወደ ሰማርያ ተወስዶ ተቀበረ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 ንጉሡ ስለ ሞተም ወደ ሰማርያ አምጥተውት እዚያው ተቀበረ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ንጉሥ አክዓብ በዚህ ዓይነት ሞተ፤ ሬሳውም ወደ ሰማርያ ተወስዶ ተቀበረ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ወደ ሰማርያም መጡ፤ ንጉሡንም በሰማርያ ቀበሩት፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 ወደ ሰማርያም መጡ፤ ንጉሡንም በሰማርያ ቀበሩት። Ver Capítulo |