Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ቆሮንቶስ 11:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ሴት ግን ጠጒር የተሰጣት ራሷን ልትሸፍንበት ስለ ሆነ ጠጒርዋን ብታስረዝም ለእርስዋ ክብርዋ ነው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ሴት ግን ጠጕሯን ብታስረዝም ክብሯ አይደለምን? ረዥም ጠጕር የተሰጣት መጐናጸፊያ እንዲሆናት ነውና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ሴት ግን ጠጉርዋን ብታስረዝም ክብር አይደለምን? ምክንያቱም ጠጉርዋ መጎናጸፊያ ሊሆን ተሰጥቶአታል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ለሴት ግን ጠጕ​ር​ዋን ብታ​ሳ​ድግ ክብ​ርዋ ነው፤ ለሴት ጠጕ​ርዋ እንደ ቀጸላ ሆኖ ተሰ​ጥ​ቶ​አ​ታ​ልና።

Ver Capítulo Copiar




1 ቆሮንቶስ 11:15
3 Referencias Cruzadas  

ካህኑም ሴትዮዋን በእግዚአብሔር ፊት ያቁማት፤ የራስዋንም ጠጒር ይፍታ፤ የቅናቱንም የእህል ቊርባን በእጅዋ ላይ ያስቀምጥ፤ በእጁም እርግማንን የሚያመጣ መራራ ውሃ ይያዝ።


ወንድ ጠጒሩን ቢያስረዝም ነውር እንደሚሆንበት ተፈጥሮ ራሱ ያስተምራችሁ የለምን?


ስለዚህ ጉዳይ መከራከር የሚፈልግ ሰው ቢኖር እኛም ሆንን ወይም ሌሎች የእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያን ከዚህ የተለየ ልማድ የለንም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos