Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 2:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 ነአሶን ሳልሞንን ወለደ፤ ሳልሞንም ቦዔዝን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ነአሶን ሰልሞንን ወለደ፤ ሰልሞን ቦዔዝን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ፤ ሰልሞንም ቦዔዝን ወለደ፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ነአ​ሶ​ንም ሰል​ሞ​ንን ወለደ፤ ሰል​ሞን ቦዔ​ዝን ወለደ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ፤ ሰልሞንም ቦዔዝን ወለደ፤

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 2:11
6 Referencias Cruzadas  

አራም የአሚናዳብ አባት ነበር፤ አሚናዳብም የይሁዳ ልጆች አለቃ የሆነው ነአሶንን ወለደ።


ቦዔዝ ኢዮቤድን ወለደ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ።


ዳዊት የእሴይ ልጅ፥ እሴይ የኢዮቤድ ልጅ፥ ኢዮቤድ የቦዔዝ ልጅ፥ ቦዔዝ የሰልሞን ልጅ፥ ሰልሞን የነአሶን ልጅ፥


ከዚህ በኋላ ቦዔዝ የአጫጆቹ ኀላፊ የሆነውን ሰው “ያቺ ወጣት ሴት ማን ናት?” ሲል ጠየቀው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos